Thursday, December 31, 2015


የጎንደር ዩኒቨርስቲ 9ኛው የቱሪዝም ሳምንት ፌስቲቫል እየተካሄደ ነው፡፡




ዛሬ በዋናው ካምፓስ የባህል ፌስቲቫል ተካሂዷል፡፡ የሰሜን ጎንደርና አካባቢው መስህቦችን የሚያስተዋውቅ አውደ ርዕይም ከሰሜን ጎንደር ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ጋር በመተባበር የቀረበ ሲሆን በጎንደር ከተማ ሆቴሎች መካከል የምግብ ዝግጅት ውድድር ተካሂዷል፡፡ የዘንድሮው በዓል መታሰቢያነቱ ለልዑል ራስ መንገሻ ስዩም አደረገ፡፡

No comments:

Post a Comment