Saturday, September 10, 2016


ጎፋ ጋዜ ማስቃላ 2009 በዛላ ወረዳ ይከበራል፡፡
 

በጎፋ ብሔረሰብ ዘንድ በድምቀት የሚከበረው የመስቀል በዓል ጎፋ ጋዜ ማስቃላ 2009 በዛላ ወረዳ በድምቀት ይከበራል፡፡ ከመስከረም 9-10 ቀን 2009 ዓ.ም. የሚከበረው ይህ በዓል በጎፋ ብሔረሰብ የተለዩ እሴቶች የሚደምቅና ጊያ ካንሶ በሚባለው የመስቀል በዓል ሽኝት ሥነ-ሥርዓት የሚታጀብ ነው፡፡