Tuesday, May 29, 2018


የትግራይ የባህል ፌስቲቫል በአክሱም ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
በሜሮን ታምሩ

በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ከሚገኙ 53 ወረዳዎች ውስጥ 34ቱ ወረዳዎች የተሳተፉበት ክልል አቀፍ የባህል ሳምንት በስልጣኔ ፈር ቀዳጅ በሆነችው በአክሱም ከተማ በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡