Friday, March 4, 2016


ዓለም አቀፉ የዱር እንስሳት ቀን በተለያዩ ኩነቶች መከበር ጀምሯል፡፡

ፎቶ፡- የጋምቤላ ብሔራዊ ፓርክ /ኢ.ዱ.ል.ጥ.ባ/

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት 68ተኛ ጠቅላላ ጉባዬ የዱር እንስሳት ቀን በየዓመቱ ማርች 3/ የካቲት24/ እንዲከበር ባስተላለፈው ውሳኔ መሰረት የዘንድሮ የዱር እንስሳት ቀጣይ ህልውና በእጃችን ነው !!  በሚል መሪ ቃል በአለም አቀፍ ደረጃ 3ተኛ ጊዜ በአገራችን 2 ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡