Friday, March 3, 2017

121ኛው የአድዋ ድል በዓል በብሄራዊ ደረጃ ለመጀመሪያ ግዜ በአድዋ ከተማ ተከብሯል፡፡








121ኛው የአድዋ ድል በዓል በብሄራዊ ደረጃ ለመጀመሪያ ግዜ በአድዋ ከተማ ተከብሯል፡፡ የአድዋ 121 የድል በዓል በአድዋ ከተማ ጦርነቱ በተከናወነበት የሶሎዳ ተራራ ግርጌ በሀገር ዓቀፍ ደረጃ ለመጀመሪያ ግዜ ‹‹ የአድዋ ድል ብዝኃነን ላከበረቻት  ኢትዮጵያ ድህነትን ለማሸነፍ የሚያስችል ህያው አብነት ነው››!! በሚል መሪ ቃል ተከብሯል፡፡