Monday, November 7, 2016



4ኛው የኢትዮጵያ ዋርደኖች ጉባኤ፤ 

አርባ ምንጭ ከተማ ከጥቅምት 24 እስከ 27 ቀን 2009 ዓ.ም. ዓመታዊውን የኢትዮጵያ ዋርደኖች ጉባኤ አስተናግዳለች፡፡ የነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክ ወደብ ከተማ የሆነችው እና ከአዲስ አበባ 500 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኘው አርባ ምንጭ ያስተናገደችው የዘንድሮው ጉባኤ ለአራተኛ ጊዜ የተካሄደ ነበር፡፡