Saturday, October 10, 2015

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የተሟላ ጥንተ-አፍሪካዊ ዘረ-መል/GENOME/ ተገኘ


በሀገራችን ደብቡ ክልል ጋሞ በተባለ መካነ-ቅርስ ከፍተኛ ስፍራ ሞጣ በሚባል ዋሻ እድሜው 4 500 ዓመት የሚገመትባይራየተሰኘ የጥንተ ሰው ቅሬተ አካል ተገኘ፡፡
ከግኝቱ ላይ በጥንቃቄ በተወሰደ ናሙና በእፍሪካ በዕድሜ ከፍተኛ የሆነውን የዕድሜ ዘረ-መል አወቃቀር ማወቅ ተችሏል። የግኝቱን ስያሜ በተመለከት የጥናት ቡድኑ የተገኘበትን የጋሞ ማህበረሰብ ቋንቋ መሰረት ባደረገ ሁኔታ "ባይራ" ብሎ የሰየመው ሲሆን ትርጉሙም የበኩር ልጅ እንደማለት ነው።

Friday, October 2, 2015



የዓለም ቱሪዝም ቀን


ሃና መለሰ




አዲግራት የመስቀል በዓልን በድምቀት እያከበረች ነው፡፡




ሳውላ ጎፋ ጋዜ ማስቃላ የባህል ፌስቲቫል እያስተናገደች ነው፡፡


የደምባ ጎፋ ወረዳና የሳውላ ከተማ አስተዳደር በጋራ የሚያዘጋጁትና የጎፋ ብሔረሰብን የመስቀል በዓል አከባበር ምክንያት አድርጎ የተዘጋጀው የጎፋ ጋዜ ማስቃላ የባህል ፌስቲቫል በሳውላ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡