Tuesday, May 19, 2015



የምሁር አክሊል ወረዳ
ፎቶ፡-በገዝ ወንዝ
በጉራጌ ዞን ከሚገኙት ወረዳዎች አንዱ ሲሆን በ30 ቀበሌዎች እና በ1 የከተማ አስተዳደር የተዋቀረ ነው፡፡ ወረዳው በሰሜን ከኪር ገደባኖ ወረዳ፣ በምስራቅ መስቃን ወረዳ፣ በደቡብ እዣወረዳ እና በምዕራብ ቀቤና ወረዳዎች ያዋስኑታል፡፡ የወረዳው የህዝብ ብዛት 107.224 እንደደረሰ ከሥነ ህዝብ የተገኙ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ማህበረሰቡ በአብዛኛው የሚተዳደረው  በእንስሳት እርባታና በእርሻ ነው፡፡