Wednesday, June 15, 2016


ባህል ለኢትዮጵያ ልማት ሀገር አቀፍ ጉባኤ በጎንደር እየተካሄደ ነው፡፡

 

የኢ.ፊ.ዲ.ሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር የሚያዘጋጀው ዓመታዊው ባህል ለኢትዮጵያ ልማት በጎንደር እየተካሄደ ነው፡፡