Sunday, May 13, 2012


በስልጤ ህዝብ ባህል ዙሪያ ለዓመታት ተጠንቶ የተዘጋጀው የኬይረዲን ተዘራ መጸሐፍ ለህትመት በቃ፡፡
መጸሀፍ ዛሬ ግንቦት 5 ቀን 2004 ዓ.ም በኢትዮጵያ ባህል ማእከል በታላቅ ድምቀት ተመርቋል፡፡

ወጣቱ ኬይረዲን ተዘራ ግዜ ወስዶ፣ታሪክ አዋቂ የስልጤ ሽማግሌዎችን ቃለ-መጠይቅ አድርጎ፣በርካታ መዛግብትን አገላብጦ…ያዘጋጀው ይህ መጸሐፍ የብሄረሰቡን ባህልና ታሪክ በማስተዋወቅ ረገድ የጎላ ድርሻ እንደሚኖረው ብዙዎች ተንብየዋል፡፡ ኬይረዲን በተለያዩ ግዜያት በወራቤ ከተማ ይደረጉ በነበሩ የቋንቋ፣ባህልና ታሪክ ሲምፖዚየሞች ያቀርባቸው የነበሩ ጥናቶች የስልጤ ሽማግሌዎችን በመማረክ ለምርቃት አብቅተውታል፡፡

No comments:

Post a Comment