 |
wild life in Ethiopia
የዱር እንሰሳት |
በከፍታማው የኢትዮጵያ ክፍል ለብዙ ሚሊዮን አመታት ተለይቶ በተካሄደው ያልተለመደ ክንዋኔ የተለየ ዝርያ ላላቸው ነገሮች መፈጠር ምክንያት ሆኗል፡፡ በተለይም ጥቃቅን እና ወደ አልተለመደ አካባቢ በጓዝ ያልቻሉ የዚህ ክስተት ያካትታቸዋል፡፡ ሌሎች መካከለኛ የአየር ፀባይ ካለው ክልል የመጡ ዝርያዎች ደግሞ የለመዱትን የሚመስል የመኖሪያ ስፍራ አግኝተው እዚሁ መኖር ችለዋል፡፡